ማስታወቂያ
መፈለጊያ
በቅርብ የተለቀቁ
- የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ መመራቱን ተከትሎ የመጀመሪያውን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ሊያካሄድ ነው
- የእመቤታችን የቅድስት ኪዳነ ምሕረት በዓለ ንግሥ በእንጠጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከበረ
- በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስለ ተሰበሰበው የሰው ኃይልና የንብረት ሀብት መረጃ አስመልክቶ ገለጻ ተደረገ
- በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በጽርሐ ንግሥት ሐና ማርያም ቤተ ክርስቲያን እየተሠሩ ያሉ መሠረተ ልማቶችን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ጉብኝት ተደረገ
- ምንዱባንን መደገፍ እና ያዘኑትን ማጽናናት የቤተ ክርስቲያን ዋና ተግባር ሊሆን ይገባል…..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
- ሥርዓተ ጸሎት
- ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በግንባታ ላይ የሚገኘውን ግዙፉን የጀሞ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ሕንጻ ቤ/ክ ጎበኙ
- አዲስ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቆርጫ ኮተቤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤ/ክ ብፁዓን ለቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በጸሎት ተባረከ
- በእንጠጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የተገነቡ ሕንጻዎች በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ተባርከው ተመረቁ
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የዝክረ ሰማዕታቱ መታሰቢያ በዓል ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ታስቦ ዋለ
አስተያየቶች
- Rahel on ጾም በክርስትና ሕይወት
- በዛብህ on በዓለ አስተርእዮ
- Kesis Biruhtesfa Siyoum on ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገ
- Daniel Mesay on ሥርዓተ ጸሎት
- Mahlet on ጾም በክርስትና ሕይወት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አሁናዊ ፈተና እና ችግር መነሻ ምክንያቱ የስብከት ወንጌል አገልግሎት መዳከም መሆኑ ተገለጸ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADታህሳስ 5 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከት ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ እና የሀገረ ስብከቱ ዋና ፀሐፊ መ/ር ታዲዎስ ሽፈራው እንዲሁም የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች እና የሁሉም አድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለborn again mental disorder rehabilitation center ድጋፍ አደረገ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADየአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት፣ የልብስና የምግብ ማብሰያ ቁሳቁሶችን ለborn again mental disorder rehabilitation center የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ለድርጅቱ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ልዑል ብረሃነ አስረክበዋልborn again mental disorder rehabilitation center ሕጋዊ የበጎ አድራጎት […]
የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ዓመታዊ ክብረ በዓል፣ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADጥር 04 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምዕራብ አውስትራልያ ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ፣ መ/አሚን ቆሞስ አባ ላ/ማርያም የአራዳ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መ/አሚን ቆሞስ አባ […]
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአዲስ አባባ ከተማ አስተዳድር የገና ስጦታ አበረከተ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADበአዲስ አበባ የሃይማኖቶች ተቋማት የቦርድ ሰብሳቢ እና የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፅዕ አቡነ መልኬ ጼዴቅ የተመራ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቅዋማት ጉባኤ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ ከንቲባ እና ከፍተኛ የሥራ አመራሮች እንኳን አደረሳቹ በማለት በከተማዋ ለተሰሩ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ሥራዎች በርቱ በማለት የገና ስጦታ ማበርከታቸውንና የከተማ አስተዳደሩ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ቤ/ክ ዓመታዊው የቅዱስ አማኑኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADበዛሬው ዕለት ታኅሣሥ 28 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአዲስ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ሃይማኖት ጸጋዬ ገ/ዮሐንስ፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ መ/ገነት ቀሲስ በቀለ ዘውዴ፣ የካቴድራሉ ጸሐፊ መ/ሥርዓት እጓለ፣ የካቴድራሉ ካህናትና ዲያቆናት፣የካቴድራሉ […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADብፁዕነታቸው “በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው” እንደገለጹት የጌታችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ልደት ስናከብር ” ሕጻን ተወልደ ለነ ወልድ ተውህበ ለነ” (ት.ኢሳ 9፥6) ሕጻን ተወልዶልናልና፤ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና የሚለውን መለኮታዊ ቃል በውስጣችን በማሰብ ማክበር እንደሚገባን መልእክት አስተላልፈዋል።ክብረ በዓላትን ስናከብር በአንዳንዶች ዘንድ እንደሚታው ሥጋዊ ነገሮች ላይ ብቻ ትኩረት ከማድረግ ተቆጥበን፤ይልቁንም ከምንም በላይ መንፈሳዊ መልእክቱና ይዘቱ ላይ ትኩረት ልናደርግ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገና በዓልን አስመልክቶ ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አደረገ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADየአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ አስተባባሪነት የተሰበሰበ የምግብ፣የልብስ፣ የጤናና የትምህርት ቁሳቁሶችን ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ለስለ አናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ፕሮግራም ኃላፊ ሙሉ ጌታ በቀለ አስረክበዋል፡፡ ብፁዕነታቸው አንድ ቀን ድርጅቱን እንደሚጎበኙ ገልጸዋል፡፡ስለአናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ከፍተኛ የአእምሮ የአካል ጉዳት ያለባቸውና […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አደረጉ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADታኅሣሥ 26 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አድርገዋል። ብፁዕነታቸው በገዳሙ በሌሊት ተገኝተው የነግህ ጸሎተ ኪዳን አድርሰዋል።በቦታው መልአከ ሕይወት ቆሞሰ አባ ወልደ ኢየሱስ የሀገረ ስብከቱ የካህናት አሰተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የገዳሙ አሰተዳዳሪ ክቡር […]
በዓለ ጥምቀት የሀገር እና የዓለም ሕያው ቅርስ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው መንፈሳዊ የምሥጋና መርሐ ግብር በጃንሆይሜዳ (ጃንሜዳ) ተደረገ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADታህሳስ 25 ቀን 2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፡ የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፡ የሶማሌና ምሥራቅ ሀረርጌ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የጠቅላይ ቤተ […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
/0 Comments/in ቀዳሚ ገጽ /by AADታኅሣሥ 25 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተው ምእመናኑን ባርከዋል። በቦታው መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ ሊቀ ትጉኃን ደማሙ የልደታ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሰው ኃይል ክፍል ኃላፊ፣ […]