“ሳይንስ ከመጽሓፍ ቅዱስ በታች ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅየአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሁለተኛው ዓመቱ ጠቅላላ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው እያካሄደ መሆኑን ከሰዓት በፊት መዘገባችን የሚታወስ ነው። ጠቅላላ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከሰዓት በኋላም ቀጥሎ ውሏል። ከሰዓት በኋላ በነበረው መርሐ ግብር “ቤተ ክርስቲያንና ስትራቴጂያዊ አመራር” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሥልጠና በሊቀ ትጉኃን በድሉ አሰፋ ዓለማየሁ ቀርቧል። ሥልጠናው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220208_025043_759.jpg 853 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-07 17:56:302022-02-07 17:56:33“ሳይንስ ከመጽሓፍ ቅዱስ በታች ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ወርሐዊው የመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ በወይ ብላ ማርያም ለተገደሉት ወጣቶች መታሰብያ ሆነጥር 12/2014 ዓ/ም የቃና ዘገሊላ በዓል እየተከበረ ባለበት ሠአት በማህደረ መለኮት ወይ ብላ ያለውን ድርብ የቅዱስ ሚካኤልን ታቦተ ሕግ እያጀቡ የነበሩ ወጣቶች በጥይት መገደላቸውን የሚዘክር ልዩ ጉባኤ በመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተደርጓል። በጉባኤው የደብሩ አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ በአባታዊ አጽናኝ ምክር ሰጥተዋል።ምንም እንኳን ወጣቶቹ የማህደረ መለኮት ወይ ብላ ማርያም አገልጋዮች ቢሆኑም የአንዲት ቤተክርስቲያን […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220206_034609_208.jpg 721 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-05 18:49:422022-02-05 18:49:43ወርሐዊው የመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ በወይ ብላ ማርያም ለተገደሉት ወጣቶች መታሰብያ ሆነ
በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተባረከበአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ተመርቋል። በየካ ደ/ምሕረት ኪዳነ ምሕረት እና መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ሲሠራ የቆየ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ በመጠናቀቁ በዛሬ ዕለት በርካታ ምእመናን በተገኙበት ተመርቋል። ሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ የተሠራበት ቦታ ከፍ ያለ በመሆኑ፣ ከመልክዓ ምድራዊና አቀማመጡ አንጻር ቤተ […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220206_011432_241.jpg 1280 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-05 16:16:512022-02-05 16:16:52በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተባረከ
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ!!!የአዲስ አበባ እና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት መልእክት በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ሊኖሩ ከተገቡ ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርት ተቋም በመሆኑ ይህንን ተቋም ለመገንባት አስባችሁ […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220205_165405_179.jpg 853 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-05 12:37:372022-02-05 12:37:38ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡የዘገባው ምንጭ :- Yeneta Tube የኔታ ቲዩብ Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220106_193239_192.jpg 480 720 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-04 21:38:002022-02-05 02:07:03ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮ እና ታላቁ ኢማም አል አዝሃር የተቀበሉት የሰው ልጅ ወንድማማችነት ሠነድ ለኢትዮጵያም ይጠቅማል….. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅዛሬ አሜን ኢትዮጵያ የተባለ በኢትዮጵያውያን የተመሰረተ ስለሠላም ስለአንድነት አብዝቶ በሚሰራ ማህበር አማካኝነት በኢሲኤ (eca) አዳራሽ በተዘጋጀ ውይይት ላይ እንደኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና እንደ አዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ሰብሳነነታቸው ተገኝተው ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት እና እህትማማችነት መልክት አስተላልፈዋል- ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ። ብፁዕነታቸው የሁለቱ ሀይማኖት አባቶች ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220205_010241_733.jpg 1280 853 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-04 16:10:322022-02-04 16:12:04ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮ እና ታላቁ ኢማም አል አዝሃር የተቀበሉት የሰው ልጅ ወንድማማችነት ሠነድ ለኢትዮጵያም ይጠቅማል….. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የእግዚአብሔር ቤት ከሰው ቤት በላይ ንፁህ መሆን አለበት……. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅበጉራጌ ሀገረ ስብከት በሶዶ ወረዳ ቤተ ክህነት የዶባ ጥሙጋ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አዲስ በተሰራው ቤተክርሴቲያን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዳሴ ቤቱ የጉራጌ ሀገረ እና አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ተክብሮ ውሏል። ለበዓሉ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሥራ ሀላፊዎች እና የክብር እንግዶች በበዓሉ ላይ ተገኝተዋል። በዚህ ዕለት ትውልድ እና ሀገርን በሀይማኖት አንጾ ስለመገንባት ብፁዕነታቸው […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220131_191021_249.jpg 622 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-31 17:49:542022-01-31 18:11:33የእግዚአብሔር ቤት ከሰው ቤት በላይ ንፁህ መሆን አለበት……. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ በተፈጸመው ግፍ ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ!በማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ የተፈጸመው ግፍ መላውን ሕዝበ ክርስቲያን ያሳዘነ እና ያስቆጣ እጅግ አስነዋሪ ተግባር መሆኑ የሚታወስ ነው። ያ ሁሉ ሰቆቃ እና ግፍ አልፎ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕረፍት በሰላም ተከብሮ ውሏል። ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በደብሩ ከዋዜማው ጀምሮ በመገኘት ማኅሌቱን፣ሥርዓተ ቅዳሴውንና አጠቃላይ […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220130_233529_536.jpg 960 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-30 14:42:202022-01-30 14:42:21የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ በተፈጸመው ግፍ ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ!
“ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅዓመታዊው የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአትርፎ ደብረ ወርቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል በድምቀት ታስቦ ውሏል። ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በበዓሉ ላይ ተገኝተው “ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ሲሉ አባታዊ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። እውነተኛ ምስክርነት የሰማዕታት የዕለት ተዕለት ተግባር እንደሆነም ጠቅሰዋል። የሰው ልጆች በሙሉ የፈጠራቸውን እና ከዘለዓለም […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220127_015806_636.jpg 622 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-26 17:11:012022-01-26 17:11:02“ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገየኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚፈጅ የአልባሳት፥ የምግብና የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት ጽ/ቤት የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ተወካዮች እና የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር አባላት በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ርክክብ ተደርጓል። ብፁዕ አቡነ […] Read more https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/IMG_20220127_003731_880.jpg 853 1280 AAD https://addisababa.eotc.org.et/am/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-26 17:07:492022-01-26 17:07:50የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
“ሳይንስ ከመጽሓፍ ቅዱስ በታች ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሁለተኛው ዓመቱ ጠቅላላ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው እያካሄደ መሆኑን ከሰዓት በፊት መዘገባችን የሚታወስ ነው። ጠቅላላ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከሰዓት በኋላም ቀጥሎ ውሏል። ከሰዓት በኋላ በነበረው መርሐ ግብር “ቤተ ክርስቲያንና ስትራቴጂያዊ አመራር” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሥልጠና በሊቀ ትጉኃን በድሉ አሰፋ ዓለማየሁ ቀርቧል። ሥልጠናው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
ወርሐዊው የመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ በወይ ብላ ማርያም ለተገደሉት ወጣቶች መታሰብያ ሆነ
ጥር 12/2014 ዓ/ም የቃና ዘገሊላ በዓል እየተከበረ ባለበት ሠአት በማህደረ መለኮት ወይ ብላ ያለውን ድርብ የቅዱስ ሚካኤልን ታቦተ ሕግ እያጀቡ የነበሩ ወጣቶች በጥይት መገደላቸውን የሚዘክር ልዩ ጉባኤ በመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተደርጓል። በጉባኤው የደብሩ አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ በአባታዊ አጽናኝ ምክር ሰጥተዋል።ምንም እንኳን ወጣቶቹ የማህደረ መለኮት ወይ ብላ ማርያም አገልጋዮች ቢሆኑም የአንዲት ቤተክርስቲያን […]
በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተባረከ
በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ተመርቋል። በየካ ደ/ምሕረት ኪዳነ ምሕረት እና መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ሲሠራ የቆየ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ በመጠናቀቁ በዛሬ ዕለት በርካታ ምእመናን በተገኙበት ተመርቋል። ሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ የተሠራበት ቦታ ከፍ ያለ በመሆኑ፣ ከመልክዓ ምድራዊና አቀማመጡ አንጻር ቤተ […]
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ!!!
የአዲስ አበባ እና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት መልእክት በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ሊኖሩ ከተገቡ ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርት ተቋም በመሆኑ ይህንን ተቋም ለመገንባት አስባችሁ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡
የዘገባው ምንጭ :- Yeneta Tube የኔታ ቲዩብ
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮ እና ታላቁ ኢማም አል አዝሃር የተቀበሉት የሰው ልጅ ወንድማማችነት ሠነድ ለኢትዮጵያም ይጠቅማል….. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ዛሬ አሜን ኢትዮጵያ የተባለ በኢትዮጵያውያን የተመሰረተ ስለሠላም ስለአንድነት አብዝቶ በሚሰራ ማህበር አማካኝነት በኢሲኤ (eca) አዳራሽ በተዘጋጀ ውይይት ላይ እንደኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና እንደ አዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ሰብሳነነታቸው ተገኝተው ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት እና እህትማማችነት መልክት አስተላልፈዋል- ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ። ብፁዕነታቸው የሁለቱ ሀይማኖት አባቶች ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት […]
የእግዚአብሔር ቤት ከሰው ቤት በላይ ንፁህ መሆን አለበት……. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በሶዶ ወረዳ ቤተ ክህነት የዶባ ጥሙጋ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አዲስ በተሰራው ቤተክርሴቲያን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዳሴ ቤቱ የጉራጌ ሀገረ እና አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ተክብሮ ውሏል። ለበዓሉ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሥራ ሀላፊዎች እና የክብር እንግዶች በበዓሉ ላይ ተገኝተዋል። በዚህ ዕለት ትውልድ እና ሀገርን በሀይማኖት አንጾ ስለመገንባት ብፁዕነታቸው […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ በተፈጸመው ግፍ ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ!
በማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ የተፈጸመው ግፍ መላውን ሕዝበ ክርስቲያን ያሳዘነ እና ያስቆጣ እጅግ አስነዋሪ ተግባር መሆኑ የሚታወስ ነው። ያ ሁሉ ሰቆቃ እና ግፍ አልፎ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕረፍት በሰላም ተከብሮ ውሏል። ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በደብሩ ከዋዜማው ጀምሮ በመገኘት ማኅሌቱን፣ሥርዓተ ቅዳሴውንና አጠቃላይ […]
“ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ዓመታዊው የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአትርፎ ደብረ ወርቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል በድምቀት ታስቦ ውሏል። ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በበዓሉ ላይ ተገኝተው “ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ሲሉ አባታዊ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። እውነተኛ ምስክርነት የሰማዕታት የዕለት ተዕለት ተግባር እንደሆነም ጠቅሰዋል። የሰው ልጆች በሙሉ የፈጠራቸውን እና ከዘለዓለም […]
የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚፈጅ የአልባሳት፥ የምግብና የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት ጽ/ቤት የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ተወካዮች እና የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር አባላት በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ርክክብ ተደርጓል። ብፁዕ አቡነ […]